Skip to content Skip to footer
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ ጾም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ ጾም ጾም ማለት ሰውነት ከሚፈልጋቸው ነገሮች፣ ከጥሉላት ማለትም የእንስሳት ተዋፅኦ ከሆኑ ምግቦች፣ ከማንኛውም ዓይነት ምግብ ለተወሰነ ጊዜ መከልከል ማለት ነው፡፡ (ፍትሐ ነገሥት፣ ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ…
ክርስቲያናዊ ሕይወትና ሥነ ምግባር
ሥነ ምግባር፡- ማለት ደግነት፣ በጎነት፣ መልካም ጠባይ ማለት ሲሆን ክርስቲያን የሚለው ቃል ሲጨመርበት ደግሞ የተሟላና የተለየ ያደርገዋል፡፡ መልካም ጠባይ ማንም ሰው ሊኖረው ይችላል፡፡ ነገር ግን የተሟላ ዘላቂና የሁልጊዜ ሆኖም ለሰማያዊ…
ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን
ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰባት ዐበይት ምሥጢራት ምእመናን ታገለግላለች፤ ምሥጢራት የተባሉበትም ምክንያት በዓይናችን ልናያቸው በእጃችን ልንዳስሳቸው የማንችል ልዩ ልዩ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታወዎች በእነዚሁ ምሥጢራት አማካይነት…
አምስቱ አዕማደ ምሥጢር
አምስቱ አዕማደ ምሥጢር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነትዋን የምትገልጥባቸውና የምታስተምርባቸው አምስት አዕማደ ምሥጢር አሏት፡፡ አዕማድ ማለትም ምሰሶዎች ማለት ነው፡፡ የምሥጢረ ምሰሶችም የተባሉበት ምክንያት ቤት በምሰሶ ተደገፎ እንደሚጸና ምእመናንን…
ጸሎተ ሃይማኖት
ጸሎተ ሃይማኖት   ❖ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ❖ ሁሉን በያዘ ሰማይንና ምድርን የሚታየውንና የማይታየውን በፈጠረ በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን። ❖ ዓለም ሳይፈጠር ከእርሱ…