Skip to content Skip to footer
ስለ ቤተ ክርስቲያናችን

መካነ ሕይወት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን

አባላት
808080+
ካህናት
80+
ዲያቆናት
8080+
አገልግሎት
8080+
His-Holiness-Abune-Mathias
ስለ ቤተ ክርስቲያኒቷ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን

ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበለችው በመጀመሪያው ምዕት ዓመት ይሁን እንጂ በሲኖዶስ ሕግ የኤጲስ ቆጶስ መንበር የተሰጣት በአራተኛው ምዕት ዓመት በ330 ዓ.ም. ነው፡፡ 

አብያተ ክርስቲያናት

ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ እህት አብያተ ክርስቲያናት

ኦርቶዶክስ የተሰኘው ቃል ከሁለት የግሪክ ቃላት ተገናኝቶ አንድ የሆነ ቃል ነው። /ኦርቶ/ ርቱዕ፣ የቀና /ዶክሳ/ሃይማኖት ማለት ሲሆን ኦርቶዶክስ የቀና ቀጥ ያለ ሃይማኖት ማለት ነው።በግእዝ ልሳን /ርትዕት ሃይማኖቶሙ ለዱሳን አበዊነ/ የአባቶቻችን ሃይማኖት የቀናች ቀጥ ያለች ናት የሚል ቃል በቅዱሳት መጻሕፍት ይነበባል።

Oriental Church Lists

ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን መረጃ ለማግኘት እባክዎ ይህንን ቅፅ ይምሉ።

የቤተ ክርስቲያኒቷ ዶግማ

አምስቱ አዕማደ ምሥጢር

 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነትዋን የምትገልጥባቸውና የምታስተምርባቸው አምስት አዕማደ ምሥጢር አሏት፡፡ አዕማድ ማለትም ምሰሶዎች ማለት ነው፡፡

የምሥጢረ ምሰሶችም የተባሉበት ምክንያት ቤት በምሰሶ ተደገፎ እንደሚጸና ምእመናንን በትምህርተ ሃይማኖት ደግፈው የሚያጸኑ ስለሆነ ነው፡፡

ስለ ቤተ ክርስቲያናችን ማወቅ ከፈለጉ የሚከተለውን መስፈንጠሪያ ይጫኑ
ምሥጢራት

ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰባት ዐበይት ምሥጢራት ምእመናን ታገለግላለች፤ ምሥጢራት የተባሉበትም ምክንያት በዓይናችን ልናያቸው በእጃችን ልንዳስሳቸው የማንችል ልዩ ልዩ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታወዎች በእነዚሁ ምሥጢራት አማካይነት የሚሰጡን ስለሆነ ነው፡፡